Skip to main content
ተጫራች የጨረታ ዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ የሚያስገባው ስድስት ኪሎ በሚገኘው የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አዳራሽ 12ኛ ፎቅ ሲሆን ጨረታዉ ከግንቦት 4/2017 ጀምሮ እስከ ግንቦት 25/2017 ዓ.ም እስከ 11፡30 ይሆናል፡፡
ጨረታ ስም አየርላይ የሚውልበት ቀን የሚዘጋበት ቀን ሳይት የሚከፈትበት ቀን
የንግድ ቤቶች እና የቢሮዎች ኪራይ ጨረታ ግንቦት 4/2017 ግንቦት 25/2017

የካ ሳይት የሚገኙ ንግድ ቤቶች

ግንቦት 26/2017

ሳርቤት ፕላዛ እና ንግድ ቤቶች

ግንቦት 27/2017

አራት ኪሎ ፕላዛ እና ንግድ ቤቶች

ግንቦት 28/2017
በአሁኑ ጊዜ ምንም ንቁ የጨረታ ሰነዶች የሉም።
በአሁኑ ጊዜ ምንም ንቁ የጨረታ ሰነዶች የሉም።